image
image
image
image
image

የተረጋጋ የንግድ ስርዓትን ለማስፈን የምርት አቅርቦቾችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለነዋሪው እየቀረበ ነው።

ጥር 24, 2018
የገና በዓልን አስመልክቶ ለክፍለ ከተማ ነዋሪ በ1ዐሩ ወረዳዎች በእሁድ ገበያ ባዛር በመክፈት የምርት አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበትንና የኑሮ ውድነትን የማረጋጋት ስራን በትኩረት እየተሰራ ሲሆን ባዛሮች ለተከታታይ ቀናት ክፍት በማድረግ ለሸማቹ ተደራሽነትን በማስፋትና የምርት አቅርቦትን መጠንን በማሳደግ ለህብረተሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ ይገኛል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች