image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ በሚገኙ የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች ጥራት ያላቸው ምርቶች የኢንዱስትሪና የግብርና በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ቀርበዋል።

መጋቢት 21, 2018
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንግድ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ና የልደታ ክ/ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አበባ እሸቴ በልደታ ክ/ከተማ የቅዳሜና እሁድ ገቢያዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበረውን የኢድ-አል ፈጥር በዓል አስመልክቶ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርት የሆነው የዘይት አቅርቦት ምርቶች በሰፊው ቀርበዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ እንደተናገሩት በገበያዎቹ ባደረግነው ቅኝት የግብይቱ ሁኔታ ፥ የዘይት አቅርቦት በበቂ ሁኔታ ና በተመጣጣኝ ዋጋ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው ለበዓል አስፈላጊ የሆኑ ምርቶች በብዛት ቀርበዋል ሲሉም ተናግረዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች